ከ«መንዝ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 1፦
{{ የቦታ መረጃ
| ስም = መንዝ
| ሌላ_ስም =መንዝሔል
| አገር = ኢትዮጵያ
| ክፍላገር = ሸዋ
|latd=10|latm=15|lats=|latNS=N
|longd=39|longm=30|longs=|longEW=E
| lat_deg =10
| lat_min =15
| north_south = N
| lon_deg = 39
| lon_min = 30
| east_west = E
| ከፍታ = 2706
| የሕዝብ_ቁጥር = 39,052
| ስዕል = መንዝ.gif
| caption =
}}
 
'''መንዝ''' በሰሜናዊ [[ሸዋ]] የሚገኝ ክፍል ሲሆን በውስጡ [[ላሎ ምድር]]ን በስተደቡብ፣ [[ጌራ ምድር]]ን በስተሰሜንና [[ማማ ምድር]]ን በመካከል ይዞ ይገኛል<ref>Donald N. Levine, ''Wax and Gold: Tradition and Innovation in Ethiopia Culture'' (Chicago: University Press, 1972), p. 28</ref> ። የመንዝ ድንበር በ3 ወንዞችና በአንድ ተራራ እንዲህ ይካለላል፦ [[ሞፋር ወንዝ]] (ደቡብ)፣ [[አዳባይ ወንዝ]]ና [[ወንጭት ወንዝ]] (ምዕራብ)፣ [[ቀጨኔ ወንዝ]] (በሰሜን) እንዲሁም በስተምስራቅ ከቆላው [[ኤፍራታ]]፣ [[ግድም]]ና [[ቀወት]] የሚለየው የተራራ ሰንሰለት ናቸው <ref>Levine, ''Wax and Gold'', p. 289 n. 13</ref> ።