ከ«ቅኔ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
የ196.29.161.85ን ለውጦች ወደ Hgetnet እትም መለሰ።
መስመር፡ 1፦
ከስም ውስጥ ይተሽሞነምነ ወርቅ እንደሚወጣ ሁሉ ከቃላትም የተደበቀ ምስጢር ሲወጣ ያ ጥበብ ሰምና ወርቅ (ቅኔ) ይሰኛል።
 
==የአማርኛ ቅኔወች ==
የሄዋን ልጅ እንስት
=== በሬ ሳላይ መጣ ሁ ===
:ሞጣ ቀራንዮ ምነው አይታረስ
:በሬ ሳላይ መጣሁ ከዚያ እስከዚህ ድረስ
 
ቁልፉ ሀረግ - በሬ ሳላይ፤ ሰሙ የሚያርስ በሬ አላየሁም ሲሆን ወርቁ ሰው ሁላ አልቆ ሬሳ ላይ እየተረማመድኩ መጣሁ
 
=== ከጥላቸው እራቅ ===
ሂጅ አላልኳት እኔ ልሄድ ነው ብትለኝ
:ህመምህ እንዳያገረሽብህ ኋላ
አይኔን ከፈት ከደን ማመን እስኪያቅተኝ
:መጥፎ ነው የሰው ጥላ
አስጀምራኝ ፍቅርን ባንድ ነን ዘላለም
:ብለው ሲሉህ ሰምቼ
ሀ ብዬ ቀረሁኝ ሁን እንኳን ሳልደግም
:ለወንድምነትህ ሳስቼ
ይዛኝ ወጥታ ራሷ ፍቅር እዚ አለ ብላ
:ልመክርህ ተነሳሁ በጥብቅ
ትታኝ እልም ብትል ብቻዬን ባውላላ
:ከጥላቸው እንድትርቅ
ሜዳ ላይ ያለ አጋር ብቻዬን ስዋትት
 
ቀና ብለው ሰማይ ባጎነብስ መሬት
ማትያስ ከተማ(ወለላዬ)
[/u]አክስመሽው ልቤን የመገበሽ ፍቅርን
 
አልፎ እንደው ላይተወኝ ጎሽሞት ጎኔን
=== ያህል ነው እንጂ ===
ቢሄድ ካይኔ ርቆ ፍቅርሽ ከእይታ
: ረጅም አይደለም አጭር ፣
ያመሰገንኩሽን እንዳልረግምሽ ላፍታ
: ወፍራም አይደለም ቀጭን ፣
ጠልቼሽ ለጠዪ ጨክኜ እንዳልሰጥሽ
:ታግሎ የጣለኝ ከሰው ደጅ ፣
ትዝ ሲለኝ ድንገት የሄዋን ልጅ እንስት ሴት ልጅ መሆንሽ
:እኔን ያህል ነው እንጂ ፣
መብከንከኔን ከዳር ጣል አደርገውና
 
ይሁና እላለው እስኪ እንደው ይሁና
(ከዳንኤል ተፈራ)የደነባ ልጅ ሰ.ሸዋ
የሄዋን ልጅ እንስት መሆንሽን አምኜ
ትተሽን ስትሄጂ ብቀር ለብቻዬ
ፍቅሬን እንዳታዪው ምኞት ቢያሳውርሽ
አካልሽ ከኔ ጋር ሄዶ ከዚያ ልብሽ
እጄን ባፌ ጭኜ ቢገርመኝም ቅሉ
የሄዋን ልጅ እንስት ነች 'ኮ እያሉ
ሲነግሩኝ እነሱ ያወቁትን ድሮ
ግዜያቶችን ወስዶ ደርሶ ከኔ ጆሮ
ሲናጥ ጭንቅላቴ ወደላይ ወደታች
ተከፍቶ ላንቃዬ አይኔ ሲቁለጨለጭ
ልቤ ሲመታብኝ ቢገባኝ ነገሩ
አልመልስ ውሎዬን አልሆነም አዳሩ
እና እኔ ልመለስ ከሄደ 'ጋ አይኬድ
ጎዳናው ሌላ ነው የያዘችው መንገድ
በውጋም የዛኔ በፍቅር አውድማ ላይ
ቁስሌ ቢበረታም ስቃዬ እኔን ቢያጋይ
ብትጨክኚም በኔ ብትጥይኝ ከመሬት
ምንስ ይደረጋል የሄዋን ልጅ እንስት
ነሽና የኔ እህት አይግረመው ልቤ
አዲስ ነገር የለም የነበረ ያኔ
ይቅር ብዬሻለው ይቅር ይሁንሽ
ይሳካ ይመር መንገዱ ይቅናልሽ
እንጂ እኔማ አንቺን አልጠላሽም በውነት
መች መሆንሽ ቀረ የሄዋን ልጅ እንስት
 
==የግዕዝ ቅኔወች ==
ከ «https://am.wikipedia.org/wiki/ቅኔ» የተወሰደ