ከ«ጣይቱ ብጡል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «እቴጌ ጣይቱ» ወደ «ጣይቱ ብጡል» አዛወረ |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 18፦
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና
}}
==ከ[[ዳግማዊ ምኒልክ|ንጉሥ ምኒልክ]] ጋር ጋብቻ==
መስመር፡ 27፦
[[አፈወርቅ ገብረ ጊዮርጊስ]] “ዳግማዊ አጤ ምኒልክ” በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ፴፱--፵፩ ላይ “ከልዢነት ጀምረው ሲመኟት እንደ ህልም ሲአልሟት ትኖር የነብረችው ጣይቱ ብጡል በ[[1875|፲፰፻፸፭]] ዓ/ም [[ደብረ ብርሃን]] ገባች ንግሥተ [[ሸዋ]] ሆነች ወዲያው የፋሲካ ለት [[አንኮበር]] መድኃኔ ዓለም ቆርበው ሁለቱ ተጋቡ። … ፀሐይቱ ለማለት ጣይቱ ተባለች ነገር ግን ከጣይቱ እጣይቱ ለመባል ይገባታል።”<ref> አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ(፲፱፻፩ ዓ/ም) </ref> ይላሉ
==
ንጉሡ «አፄ ምኒልክ [[ንጉሠ ነገሥት]] ዘ[ኢትዮጵያ]]» የሚለውን ስም በተቀዳጁ በማግሥቱ [[ጥቅምት 27|ጥቅምት ፳፯]] ቀን [[1882|፲፰፻፹፪]] አ/ም ወይዘሮ ጣይቱ ብጡል [[እቴጌ]] ተብለው ተሰየሙ። የስርዓተ ዘውዱ አፈፃፀም በከፍተኛ መሰናዶ የተጠናቀቀ በመሆኑ እጅግ ደማቅ እንደነበር ከተፃፉ ፅሁፎች ለማወቅ ይቻላል። እቴጌ ጣይቱም ጳጳሱ አቡነ ማቴዎስ ከንጉሠ ነገሥቱ እጅ የተቀበሉትን ዘውድ ደፉላቸው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በታወቁበት «እቴጌ ጣይቱ ብርሃን ዘ ኢትዮጵያ» በሚል የክብር ስም ማኅተም ተቀረፀላቸው። እነዚሁ ታሪካዊ ሂደቶች እቴጌይቱን በኢትዮጵያ ዱኛዊ፣ ወታደራዊና ማኅበራዊ ኑሮ ውስጥ ከፍተኛና ብሩህ ሚና ለመጫወት የቻሉ አድረገዋቸዋል።
|