ከ«ጣይቱ ብጡል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
«እቴጌ ጣይቱ» ወደ «ጣይቱ ብጡል» አዛወረ
No edit summary
መስመር፡ 18፦
| ሀይማኖት = የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትና
}}
“ብርሃን«ብርሃን ዘ [[ኢትዮጵያ]]» በሚል ቅፅል ስም የታወቁት '''እቴጌ ጣይቱ''' ከአባታቸው ደጃዝማች ብጡል ኃይለ ማርያም እና ከእናታቸው ወይዘሮ የውብ ዳር [[ነሐሴ 12|ነሐሴ ፲፪]] ቀን [[1832|፲፰፻፴፪]] ዓ/ም [[በጌምድር]] ውስጥ [[ደብረ ታቦር]] ከተማ ተወለዱ። በ[[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] ስርዓት መሠረት በተወለዱ በ ፹ ቀናቸው [[ጥቅምት 27|ጥቅምት ፳፯]] ቀን [[1833|፲፰፻፴፫]] ዓ/ም በደብረ ታቦር [[ታቦር እየሱስ|ኢየሱስ]] ቤተክርስቲያን ክርስትና ተነሡ። በልጅነት ዘመናቸው በዚሁ ደብር ውስጥ ዳዊትን ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ በጊዜው ይሰጡ የነበሩትን ሌሎች የሃይማኖት ትምህርቶች በየታላላቁ አድባራት በመዘዋወር ያጠናቀቁ ስለመሆናቸው ታሪክ አዋቂዎች ይናገራሉ። የተማሩባቸውም መፃሕፍት ተጽፈው ይገኙ የነበረበትን የ[[ግዕዝ]] ቋንቋ አጣርተው ያውቁ ነበር። እናታቸው ወይዘሮ የውብዳር ከባለቤታቸው ደጃዝማች ብጡል ኃይለ ማርያም ከሞቱ በኋላ በጅሮንድ መዩ የተባሉትን የ[[ዓፄ ቴዎድሮስ]]ን ባለሟል አግብተው ነበር። እሳቸውም ጣይቱ ብጡል ትምህርት እንዲቀስሙ ለማድረግ ልዩ መምህር ቀጥረውላቸው እንደነበር ይታወቃል። እቴጌ ጣይቱ በማኅደረ ማርያም ሆነው ሲማሩና መፃሕፍትን ይቀጽሉ በነበሩበት ጊዜ ለቤተክርስቲያን መጋረጃ መሥሪያ በትርፍ ጊዜያቸው ፈትል እየፈተሉ ያቀርቡ ነበር። በ[[በገና]] ቅኝትና ድርደራም በኩል የታወቁ ባለሙያ እንደነበሩ ይተረክላቸዋል።
 
==ከ[[ዳግማዊ ምኒልክ|ንጉሥ ምኒልክ]] ጋር ጋብቻ==
መስመር፡ 27፦
[[አፈወርቅ ገብረ ጊዮርጊስ]] “ዳግማዊ አጤ ምኒልክ” በተባለው መጽሐፋቸው ገጽ ፴፱--፵፩ ላይ “ከልዢነት ጀምረው ሲመኟት እንደ ህልም ሲአልሟት ትኖር የነብረችው ጣይቱ ብጡል በ[[1875|፲፰፻፸፭]] ዓ/ም [[ደብረ ብርሃን]] ገባች ንግሥተ [[ሸዋ]] ሆነች ወዲያው የፋሲካ ለት [[አንኮበር]] መድኃኔ ዓለም ቆርበው ሁለቱ ተጋቡ። … ፀሐይቱ ለማለት ጣይቱ ተባለች ነገር ግን ከጣይቱ እጣይቱ ለመባል ይገባታል።”<ref> አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ(፲፱፻፩ ዓ/ም) </ref> ይላሉ
 
==”ብርሃን«ብርሃንኢትዮጵያ”ኢትዮጵያ» ዘውድ ጫኑ==
 
ንጉሡ «አፄ ምኒልክ [[ንጉሠ ነገሥት]] ዘ[ኢትዮጵያ]]» የሚለውን ስም በተቀዳጁ በማግሥቱ [[ጥቅምት 27|ጥቅምት ፳፯]] ቀን [[1882|፲፰፻፹፪]] አ/ም ወይዘሮ ጣይቱ ብጡል [[እቴጌ]] ተብለው ተሰየሙ። የስርዓተ ዘውዱ አፈፃፀም በከፍተኛ መሰናዶ የተጠናቀቀ በመሆኑ እጅግ ደማቅ እንደነበር ከተፃፉ ፅሁፎች ለማወቅ ይቻላል። እቴጌ ጣይቱም ጳጳሱ አቡነ ማቴዎስ ከንጉሠ ነገሥቱ እጅ የተቀበሉትን ዘውድ ደፉላቸው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በታወቁበት «እቴጌ ጣይቱ ብርሃን ዘ ኢትዮጵያ» በሚል የክብር ስም ማኅተም ተቀረፀላቸው። እነዚሁ ታሪካዊ ሂደቶች እቴጌይቱን በኢትዮጵያ ዱኛዊ፣ ወታደራዊና ማኅበራዊ ኑሮ ውስጥ ከፍተኛና ብሩህ ሚና ለመጫወት የቻሉ አድረገዋቸዋል።