ከ«ቅኔ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 2፦
==የአማርኛ ቅኔወች ==
=== በሬ ሳላይ መጣ ሁ ===
:ሞጣ ቀራንዮ ምነው አይታረስ
:በሬ ሳላይ መጣሁ ከዚያ እስከዚህ ድረስ
Line 7 ⟶ 8:
ቁልፉ ሀረግ - በሬ ሳላይ፤ ሰሙ የሚያርስ በሬ አላየሁም ሲሆን ወርቁ ሰው ሁላ አልቆ ሬሳ ላይ እየተረማመድኩ መጣሁ
=== ከጥላቸው እራቅ ===
:ህመምህ እንዳያገረሽብህ ኋላ
:መጥፎ ነው የሰው ጥላ
Line 16 ⟶ 18:
ማትያስ ከተማ(ወለላዬ)
=== ያህል ነው እንጂ ===
: ረጅም አይደለም አጭር ፣
: ወፍራም አይደለም ቀጭን ፣
|