ከ«ቅኔ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 2፦
 
==የአማርኛ ቅኔወች ==
*:ሞጣ ቀራንዮ ምነው አይታረስ -
:በሬ ሳላይ መጣሁ ከዚያ እስከዚህ ድረስ
 
ቁልፉ ሀረግ - በሬ ሳላይ፤ ሰሙ የሚያርስ በሬ አላየሁም ሲሆን ወርቁ ሰው ሁላ አልቆ ሬሳ ላይ እየተረማመድኩ መጣሁ
 
:ህመምህ እንዳያገረሽብህ ኋላ-
==የግዕዝ ቅኔወች ==
:መጥፎ ነው የሰው ጥላ=
:ብለው ሲሉህ ሰምቼ
:ለወንድምነትህ ሳስቼ=
:ልመክርህ ተነሳሁ በጥብቅ-
:ከጥላቸው እንድትርቅ=
 
ማትያስ ከተማ(ወለላዬ)
{{መዋቅር}}
 
: ረጅም አይደለም አጭር ፣
[[መደብ:ሥነ ጽሁፍ]]
: ወፍራም አይደለም ቀጭን ፣
:ታግሎ የጣለኝ ከሰው ደጅ ፣
:እኔን ያህል ነው እንጂ ፣
 
(ከዳንኤል ተፈራ)የደነባ ልጅ ሰ.ሸዋ
ህመምህ እንዳያገረሽብህ ኋላ-
መጥፎ ነው የሰው ጥላ=
ብለው ሲሉህ ሰምቼ
ለወንድምነትህ ሳስቼ=
ልመክርህ ተነሳሁ በጥብቅ-
ከጥላቸው እንድትርቅ=
 
==የግዕዝ ቅኔወች ==
ማትያስ ከተማ(ወለላዬ)
 
ተጨማሪ ጥያቄ ?
 
 
2, ረጅም አይደለም አጭር ፣ ወፍራም አይደለም ቀጭን ፣ታግሎ የጣለኝ ከሰው ደጅ ፣ እኔን ያህል ነው እንጂ ፣(ከዳንኤል ተፈራ)የደነባ ልጅ ሰ.ሸዋ
[[መደብ:ሥነ ጽሁፍ]]
ከ «https://am.wikipedia.org/wiki/ቅኔ» የተወሰደ