ከ«ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ →ግዞት |
|||
መስመር፡ 58፦
እንግዲህ ባንድ በኩል ፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ከንጉሠ ነገሥቱ በዐዋጅ በተሰጣቸው ሙሉ ሥልጣን ብዙ የሚፈሯቸውና የተከፉ መሳፍንት፣ መኳንንትና ባለሥልጣናት እንደጠሏቸውና የሳቸውን ከሥልጣን መውረድ በጉጉት ይጠባበቁ እንደነበር ተመልክተናል።
ቀጥሎም የንጉሠ ነገሥቱ የግል ፀሐፊ (ማለትም ለንጉሠ ነገሥቱ ቅርብነትና ተሰሚነትን እያገኙ የመጡት) እንዲሁም የ’እንግሊዝ ደጋፊ’ ይባሉ የነበሩት ፀሐፌ ትዕዛዝ
በሦስተና ደረጃ የኤርትራን የኅብረት መንግሥት በተመለከት የንጉሠ ነገሥቱ ተግሳጽ በሌሎች (ተቃዋሚዎቻቸው) ፊት ሲደርሳቸው ጆን ማርካኪስ “በ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] የአስተዳደር ስልት፤ ለሥልጣን የብቃተ ቢስነት ወንጀል ወይም የማይካድ የሙስና ድርጊት ሲታይ የተለመደው ቅጣት ወደሌላ ሥራ መዛወር ሲሆን፤ ለንጉሠ ነገሥቱ ታማኝ አለመሆን ግን ያለምንም ጥርጣሬ በፈጣን ፍርድ በግዞት ዓለም መጥፋትን ያስከትላል።” ያለን በፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደ
ወዲያውኑ ፀሐፌ ትዕዛዝ ከጽሕፈት ሚኒስቴርነታቸው ተሽረው መጀመሪያ የ[[አርሲ|አሩሲ]] ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ ሆነው እስከ [[1953|፲፱፻፶፫]] ዓ/ም ከቆዩ በኋላ ወደ [[ጋሞጐፋ ዞን|ገሙ ጎፋ]] ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳድሪ ሆነው ተዛወሩ።
የስድሳ ስድስቱ አብዮት ኃይለ ሥላሴን ከሥልጣን
==ሥነ ጽሑፍ==
|