ከ«ዕዝራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 21፦
*ምዕ. 6፦ ዕዝራ ነፍስ ከሰውነት ከተለየ በኋላ ምን ይሆናል ብሎ ይጠይቀዋል። ዑርኤልም መልሶ እስከ ትንሳዔ ድረስ ሲጠብቁ፣ የሙታን ነፍሳት ለክፉዎች ስቃይ ለጻድቃንም ሞገስ እንደሚቀበሉ የ7ቱን ሥርዓት ምስጢር ይገልጻል። በዕለተ ደይን እያንዳንዱ ግለሰብ የግል ፍርዱን ይቀበላል። ሆኖም በሕይወታቸው ገና ሳሉ ንሥሐ ከገቡ ሀጢአትን ማሸነፍ እንደሚቻላቸው ያስተምራል።
*ምዕ. 7፦ ዕዝራ እግዚአብሔር ምሕረት እንዲያሳይ በለመነበት የእግዜር መልስ ሰው ሁሉ እንዲዳን አይቻልም በማለት አስጠነቀቀው። ዘርን የሚዘራው ገበሬው ያለውን ምሳሌ ይነግረዋል። በእድሜያቸው እግዜርን ከቶ ስላፈለጉት ስለ ሀጥአን ጥፋት እንዳይጨንቅበት እዝራን ይለዋል። ዕዝራ የእግዜር መንግሥት በመጨረሻ ዘመን መቅረቡን ስለሚያሳዩት ምልክቶች እንደገና ይጠይቃል።
*ምዕ. 8፦ እግዜር ዕዝራን እንደሚለው፣ ያስተማራቸውን የመጨረሻ ዘመን ምልክቶችን ሰው መፈልግ አለበት። የዝንጉ ሰዎችና የተማኝ ሰዎች እድሎች ምስጢር ደግሞ ይናገራል። ከዚያ ዕዝራ ለ7 ቀን በምድረ በዳ ፍራፍሬን ብቻ እየበላ እንዲቆይ አዘዘው። ከ7ቱ ቀንም በኋላ፣ በልጇ ላይ ኢያለቀሰችእያለቀሰች አንዲትን ሴት ያገኛል።
*ምዕ. 9፦ ዕዝራ ካለቀሰችው ሴት ጋር ለመወያየት ሲወድድ፣ ድንገት አገር ሆነችና መልአኩ ተመልሶ እርሷ በዚሁ አለም የእግዚአብሔር መንግሥት ሥር ምሳሌ ኢየሩሳሌም መሆኗን ይገልጽለታል።
*ምዕ. 9፦
 
[[መደብ:መጽሐፍ ቅዱስ]]