ከ«ሥልጣኔና እንጉርጉሮው» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «thumb|right|250px| የመጽሃፉ ሽፋን '''ሥልጣኔና እንጉርጉሮው''' በስነ-ልቡ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[Image:Civilization and Its Discontents book coverCivilization_and_Its_Discontents_book_cover.jpg|thumb|right|250px| የመጽሃፉ ሽፋን]]
 
'''ሥልጣኔና እንጉርጉሮው''' በስነ-ልቡና ተመራርማሪው [[ሲግመንድ ፍሩድ]] በ1929 ዓ.ም. የተጻፍ እንዲሁም በ1930 ዓ.ም በ[[ጀርመንኛ]] የታተመ መጽሃፍ ነው። ከፍሩድ ስራወች ዋና ከሚባሉት ወገን ሲሆን በምዕራቡ አለም ከፍተኛ ተነባቢነት ያለው መጽሃፍ ነው።.<ref>{{Harv|Gay|1989|loc=p. 722}}</ref>
 
ግለሰቦች በስልጣኔ ላይ ያንጎራጉራሉ የዚህ ምክንያቱ በአንድ ግለሰብና በስልጣኔ መካከል የማያባራ ቅራኔ በመኖሩ መሆኑን ፍሩድ አሰፈረ። የዚህ ቅራኔ መሰረታዊ መንሴ ግለሰቦች በደመነፍስ ነጻነትን ሲፈልጉ ስልጣኔ ግን ከያንዳንዱ ግለሰብ መታዘዝንና እራስን መግዛት ይጠይቃል። የሰው ልጅ በራሱ አረመኔአዊአረመኒያዊ የሆኑ የደመነፍስ ፍላጎቶች አሉት (ለምሳሌ የመግደል፣ የማያልቅ የፍትወተ ስጋ ፍላጎት ወዘተ...) ። ነገር ግን እኒህ ደመነፍስ ፍላጎቶች በማህበራዊ ኑሮ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳሉ። ስለሆነም በማናችውም የታሪክ ዘመናት የተፈጠሩ ስልጣኔወች የሰውን ልጅ ደመነፍስ ፍላጎት ለማቀብ ህግ አውጥተዋል። አትግደል፣ አትድፈር፣ አታመንዝር፣ የሌላ ሰውን ሃብት አትውሰድ ወዘተ... የሚሉ ህጎች ወጥተው እኒህን ህግህጎቹን የተላለፈ ከፍተኛ ቅጣት በዘመናትበዘመናትና በስልጣኔያት ሁሉ ሲቀጣ ይታያል። ይህ እንግዲህ፣ በፍሩድ አስተሳሰብ፣ በስልጣኔ ውስጥ የሚንሸራሽሩ ዜጎች በስልጣኔ ላይ የማያባራ ቅሬታ እንዲያበጁ አድርጓል።
 
ከላይ የተጻፈው የፍሩድ ርዕዮተ አለም መሰረቱ የሰው ልጅ አንድ አንድ በተፈጥሮ ያሉት ምን ጊዜምምንጊዜም የማይቀየሩ የደመነፍስ ባህርዮች አሉት ከሚል አሰሳሰብ ነው።ናቸው። ከነዚህ የሰው ልጅ መሰረታዊ ፍላጎቶችባህርዮች ፍሩድ ዋና ያላቸው፦ ፍትወተ ስጋ የመፈለግ ባህርይ፣ባህርይና አንድ ግለሰብ ይህን ፍላጎት እንዳያሟሉእንዳያሟላ ከላይ ሆነው የሚከለክሉትን የበላዮች (ባለ ስልጣናት፣ አለቆች፣ አዛዦች..ወዘተ..)ና በፍትወት ስጋ ተፎካካሪወች ላይ ጥል ለመፍጠር የሰውያለ ልጅየደመነፍስ ያለው ፍላጎትባህርይ ናቸው።
 
{{መዋቅር}}