ከ«ጥቅምት ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ጥቅምት 4» ወደ «ጥቅምት ፬» አዛወረ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ጥቅምት ፬''' ቀን [[የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፴፬ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ ፍጻሜ ድረስ፤ በ[[ዘመነ ሉቃ]] ፫፻፴፪ ዕለታት ሲቀሩ በ[[ዘመነ ዮሐንስ]]፣ [[ዘመነ ማቴዎስ]] እና [[ዘመነ ማርቆስ]] ደግሞ ፫፻፴፩ ዕለታት ይቀራሉ።
* ፲፯፻፬ ዓ.ም - በስመ መንግሥት፣ [[ወልደ አምበሳ]] የተባሉት የ[[ኢትዮጵያ]] [[ንጉሠ ነገሥት]] [[ቴዎፍሎስ]] አረፉ። ▼
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
* ፲፱፻፵፯ ዓ.ም - የ[[እንግሊዝ|ብሪታንያ]]ዋ ንግሥት [[ዳግማዊት ኤልሳቤጥ]] ለሁለት ሣምንት ጉብኝት የመጡትን ግርማዊ [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]]ን በ[[ለንደን]] [[ቪክቶርያ]] የባቡር ጣቢያ ተቀበሉ።▼
▲*
* ፲፱፻፶፭ ዓ.ም - የ[[አሜሪካ]] ዓየር ኃይል የስለላ አውሮፕላን በ[[ኩባ]] ላይ የ[[ሶቭየት ኅብረት]] የ[[ኑክሊየር መሣሪያ]]ዎች በመገጣጠም ላይ መሆናቸውን የሚያሳዩ መረጃ ፎቶግራፎች አነሳ። ይኼም የ[[ኩባ ሚሳይል ክራይስስ]] በመባል የተጠራውን አደገኛ መፋጠጥ ያስከተለ ሂደት ነው። ▼
▲*
* ፲፱፻፶፯ ዓ.ም - በ[[አሜሪካ]] የሰብዐዊ መብት እንቅስቃሴ መሪ የነበሩት ጥቁር አሜሪካዊ [[ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር]] የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ። ▼
▲*
* ፲፱፻፸፬ ዓ.ም - የቀድሞው የ[[ግብጽ]] ፕሬዚዳንት [[አንዋር ሳዳት]] በወታደራዊ ዓመጸኞች ጥይት በተገደሉ በሳምቱ ምክትላቸው [[ሆስኒ ሙባራክ]] ፬ኛው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆኑ።▼
▲*
* ፲፱፻፹፯ ዓ.ም - የ[[ፍልስጥኤም]] መሪ [[ያስር አራፋት]] እና የ[[እስራኤል]] ጠቅላይ ሚኒስቴር [[ይስሓቅ ራቢን]] እንዲሁም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ (የአሁኑ ፕረዚዳንት) [[ስምዖን ፔሬስ]] የዓመቱ የ [[ኖቤል]] ሰላማዊ ሽልማት አሸናፊነታቸው ይፋ ተደረገ።▼
▲*
* ፲፱፻፺፪ ዓ.ም. - በምሥራቅ [[አፍሪቃ]] የ[[ታንዛኒያ]] መሪ የነበሩት፤ በወገኖቻቸው አቆላማጭ ጥሪ ምዋሊሙ (አስተማሪ) በመባል የሚታወቁት [[ጁልየስ ካምባራጌ ኔሬሬ]] በ[[ለንደን]] ሆስፒታል በ[[ሉኪሚያ]] በሽታ ምክንያት አረፉ። እኒህ ታላቅ አፍሪቃዊ መሪ የ[[አፍሪቃ አንድነት ድርጅት]]ን ከመሠረቱት አንዱ ሲሆኑ፤ በአህጉሩ የመጀመሪያው በፈቃዳቸው የፕሬዚዳንትነት ስልጣናቸውን የለቀቁ ናቸው።▼
=ልደት=
=ዕለተ ሞት=
▲*
=ዋቢ ምንጮች=
<references/>
*(እንግሊዝኛ) http://en.wikipedia.org/wiki/October_14
*(እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/october/14/newsid_2532000/2532907.stm
[[መደብ:ዕለታት]]
{{ወራት}}
|