ከ«ነሐሴ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 2፦
'''ነሐሴ''' የወር ስም ሆኖ በ[[ሐምሌ]] እና በ[[ጳጉሜ]] ወራት መኻል የሚገኝ ከአስራ ሦስቱ [[ኢትዮጵያ የወራት አቆጣጠር]] ውስጥ አሥራ ሁለተኛው (፲፪ ኛው) የወር ስም ነው። «ነሐሴ» ከግዕዙ «ነሐሰ» ከሚለው ቃል የመጣ ነው።<ref>[http://ethiopic.org/Calendars/]</ref> ነሐሴ የክረምት ሦስተኛው ወር ነው።
==በነሐሴ ወር ነጻ የወጡ የ[[አፍሪቃ]] አገሮች==
*[[ነሐሴ ፯]] ቀን [[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም [[የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ]] ከ[[ፈረንሳይ]]
*[[ነሐሴ ፱]] ቀን [[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም [[ኮንጎ ሪፑብሊክ]] ከ[[ፈረንሳይ]]
*[[ነሐሴ ፲፩]] ቀን [[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም [[ጋቦን]] ከ[[ፈረንሳይ]]
{{ወራት}}
|