ከ«ጾመ ፍልሰታ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
minor only- just fixed some punctuation, and added a category..
መስመር፡ 1፦
'''ጾመ ፍልሰታ '''
 
ከዋርካ(ከ[[ዋርካ (ድረገጽ)|ዋርካ]] የተወሰደ፦)
<ፍልሰታ > የሚለው ቃል የሚገልጸው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ለቆ መሔድን መሰደድን መፍለስን ያመለክታል::ያመለክታል። ይህም የእመቤታችንን ሥጋ ከ[[ጌቴሴማኒ]] ወደ [[ገነት]] መፍለሱን በኋላም በገነት በዕፀ ሕይወት ስር ከነበረበት መነሳቱን ለማመልከት ይነገራል::ይነገራል።
 
ጾመ ፍልሰታ እመቤታችን [[ቅድስት ድንግል ማርያም]] ፷፬ ዓመት በዚች ምድር ኖራ እንደ አንድ ልጇ መሞቷን መነሳቷንና ማረጓን ያዩ ዘንድ ሐዋርያት የጾሙት ጾም ነው::ነው። ጾሙ ከ[[ነሐሴ 1|ነሐሴ ፩]] ቀን እስከ [[ነሐሴ 16|ነሐሴ ፲፮]] ቀን ሲጾም [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] በአዋጅ ከደነገገቻቸው ሰባቱ አጽዋማትም አንዱ ነው ::ነው።
 
==ሐይማኖታዊ መሠረት==
 
እመቤታችን ከአባቷ ከኢያቄም እና ከናቷ ከሐና [[ነሐሴ 7|ነሐሴ ፯]] ቀን ተጸንሳ [[ግንቦት 1|ግንቦት ፩]] ቀን በ[[ሊባኖስ]] ተወልዳለች::ተወልዳለች። <እምሊባኖስ ትወጽዕ መርአት :- ከሊባኖስ ሙሽራ ትወጣለች > እንደተባለ :: እምቤታችን በእናት አባቷ ቤት ሦስት ዓመት፤ በቤተ መቅደስ አሥራ ሁለት ዓመት፤ ከልጇ ከወዳጇ ከ[[ኢየሱስ ክርስቶስ]] ጋር ሠላሳ ሦስት ዓመት ከ ሦስትከሦስት ወር : ከ[[ዮሐንስ ወልደዘብዴዎስ]] ዘንድ አሥራ አራት ዓመት ከ ዘጠኝከዘጠኝ ወር ቆይታ በ ፷፬ ዓመት ዕድሜዋ በ [[49|፵፱]] ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች::ተለይታለች። የእመቤታችንን ስም የሚገልጹ የውዳሴ ጽሑፎችም በእድሜዋ ልክ ተደርሰዋል። ለምሳሌ የ[[ውዳሴ ማርያም]] ቁጥር ፷፬ ነው፤ የ[[መልክአ ማርያም]] ቁጥርም ፷፬ ነው።<ref> ሥርዓተ አምልኮ ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ http://ethiopianorthodox.org/amharic/archivee/seasonal/filsetapict.pdf</ref>
 
ባረፈች ጊዜ ቅዱሳን ሐዋርያት ተሰባስበው አስከሬኗን ይዘው ወደ ጌቴሴማኒ መቃብር ለማሳረፍ ሲሄዱ አይሁድ ለተንኮል አያርፉምና ተተናኮሏቸው::ተተናኮሏቸው። ቀድሞ ልጇ ሞቶ ተነሳ፣ አረገ እያሉ ሲያስቸግሩን ይኖራሉ: ደግሞ አሁን እሷም ተነሳች፣ አረገች ሊሉ አይደል በማለት አይሁድ ተሰባስበው አስከሬኗን ለማቃጠል ሲተናኮሉ [[እግዚአብሔር]] በተአምር ከነዚያ አይሁዶች አድኗቸዋል :: የእመቤታችንንም አስከሬን ነጥቆ ከሐዋርያው ከ[[ቅዱስ ዮሐንስ]] ጋር በገነት በዕፀ ህይወት ስር አኑሯቸዋል :: ከዚያ በኋላ ሐዋርያት ሥጋዋን አግኝተው ይቀብሩት ዘንድ በአረፈች በ ስምንተኛውበስምንተኛው ወር ከነሐሴ ፩ ጀምሮ እስከ ነሐሴ ፲፬ ቀን ድረስ ሁለት ሱባዔ ይዘው በ አሥራበአሥራ አራተኛው ቀን ሥጋዋን ከጌታ ተቀብለው በጸሎትና በምህላ በፍጹም ደስታ በጌቴሰማኔ አሳረፉት :: በ ሦስተኛውም ቀን ተነስታ ስታርግ ከሰኡቃዊያን ወገን የሆነው ሐዋርያው [[ቅዱስ ቶማስ]] አያት::አያት። እርሱም በቀብር ስርዓቱ ጊዜም አልነበረም::አልነበረም። ሀገረ ስብከቱ [[ህንድ]] ስለነበር ሊያስተምር ወደዛው ሂዶ ነበርና::ነበርና። በዚያም ሲያስተምር ሰንብቶ በደመና ተጭኖ ሲመጣ ያገኛታል::ያገኛታል። ትንሳኤዋን ከርሱ ሰውራ ያደረገች መስሎት አዝኖ "«ቀድሞ የልጅሽን ትንሳኤ ሳላይ ቀረሁ አሁን ደግሞ ያንቺን ትንሳኤ ሳላይ ቀርቼ ነውን ?"» ብሎ ቢያዝንባት እመቤታችንም ከርሱ በቀር ማንንም ትንሳኤዋን እንዳላየ ነግራ አጽናናችው::አጽናናችው። ለሌሎቹ ሐዋርያትም እንዲነግራቸው ለምልክትም /ለምስክርም እንዲሆነው ሰበኗን /መግነዟን ሰጥታው አረገች::አረገች። ቶማስም [[ኢየሩሳሌም]] ደርሶ ሐዋርያትን "«የእመቤታችን ነገርስ እንደምን ሆነ?"» ሲል ቢጠይቅ "«አግኝተን ቀበርናት እኮ"» አሉት::አሉት። እርሱ ምስጢሩን አዉቆ ደብቆ "«ሞት በ[[ጥር]] በ[[ነሐሴ]] መቃብር"» እንዴት ይሆናል ? አይደረግም ይላቸዋል::ይላቸዋል። ሊያሳያቸውም መቃብሩ ዘንድ ሂደው ቢከፍቱት አጧት::አጧት። እርሱም "«አታምኑኝም ብዬ እንጂ እርሷስ ተነስታ አርጋልች"» በማለት ሁኔታውን ተረከላቸውና ለምስክር ይሁንህ ብላ የሰጠችውን ሰበኗን አሳያቸው::አሳያቸው። ከዚህ በኋላ ለበረከት ይሆናቸው ዘንድ ሰበኑን ተካፍለው ወደየአህገረ ስብከታቸው ሄዱ::ሄዱ። ዛሬ በቅዳሴ ጊዜ ዲያቆኑ በሚይዘው የመጾር መስቀል ላይ በሁለት ቀዳዳዎች አልፎ ተጠምጥሞ የምናየው መቀነት መሰል ጨርቅ የዚያ ሰበን ምሳሌ ነው።
 
በዓመቱ ሐዋርያት ከያሉበት ተሰባስበው ቶማስ ትንሳኤሽን አይቶ እኛስ እንዴት ይቀርብናል ብለው ከነሐሴ ፩ ቀን ጀምርው ሱባዔ ቢይዙ ከሁለት ሱባዔ በኋላ እንደገና ትንሳኤዋንና እርገቷን ለማየት በቅተዋል::በቅተዋል። ሐዋርያዊት የሆነች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናም ምእመኖቿ ከእመቤታችን በረከትን እንዲያገኙ ይጾሙ ዘንድ ይህን ሐዋርያት የጾሙትን ጾም እንዲጾሙ አዉጃለች::አዉጃለች። ምእመናንም በተለየ መልኩ በጾም በጸሎት በሱባዔ ጽሙድ ሆነው ይህን ወቅት ያሳልፋሉ።
 
የእመቤታችን ትንሳኤ ድንገት እንደእንግዳ ደራሽ እንደ ዉሀ ፈሳሽ የተደረገ ሳይሆን በቅዱሳት መጻሕፍት በትንቢተ ነቢያት የተገለጸ ነው::ነው። ነቢዩ ዳዊት በመዝሙር ፻፴፩ ቁጥር ፲ ላይ "«አቤቱ ወደ እረፍትህ ተነስ አንተና የመቅደስህ ታቦትም"» ይላል::ይላል። በዚህም ምዕመናንን ወደ ምታሳርፍበት ወደ መንግሥተ ሰማያት የመቅደስህ ታቦት ድንግል ማርያምን ይዘህ ተነስ አለ::አለ። ታቦት የጽላት ማደርያ እንደሆነ ሁሉ እምቤታችንም ለክርስቶስ ማደርያ በመሆኗ አማናዊት ታቦት ትባላለች።
 
ንጉስ [[ሰሎሞን]]ም በ[[መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞን]] ምዕራፍ ፪ ቁጥር ፲ ላይ "«ውዴ እንዲህ ብሎ ተናገረኝ፤ ወዳጄ ሆይ ተነሽ:ተነሽ፡ ውበቴ ሆይ ነይ"» ብሏል::ብሏል። እዚህ ላይ "«ወዳጄ ...ዉበቴ »" የተባለች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት ::
ክቡር ዳዊት መዝሙር ፵፬ ቁጥር ፱ ላይ "«በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች"» እንደሚል ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛነቱን ከፈጸመ በኋላ ወደ ቀደመ ክብሩ እንዳረገ እመቤታችን ቅድስት ድንገል ማርያምም በቀኙ ትቀመጥ ዘንድ " «ተነሽ ነይ"» አላት :: እንግዲህ ይህንና የመሰለዉን ሁሉ ይዘን የእናታችንን እረፍቷን ትንሳኤዋን እንዘክራለን እንመሰክራለንም።
 
==ዋቢ ምንጮች==
መስመር፡ 24፦
* http://ethiopianorthodox.org/amharic/archivee/stmary/05kibrekidestdingel04.pdf
* http://www.cyberethiopia.com/warka5/viewtopic.php?t=18345&sid=29861d4a807f30b6ac746aca3563a79e
 
[[መደብ:ክርስትና]]