ከ«ደጋ እስጢፋኖስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
wikify
መስመር፡ 1፦
'''ደጋ እስጢፋኖስ''' በ[[ጣና]] ሃይቅ ውስጥ በሚገኘው [[ደጋ ደሴት]] ውስጥ የሚገኝ ቤ/ክርስቲያን ሲሆን ወደ200 የሚጠጉ መነኮሳትን ያስተዳድራል። ቤ/ክርስቲያኑ የተቆረቆረው በ13ኛውበ[[13ኛው ክፍለ ዘመን፣ዘመን]]፣ በአጼ [[ይኩኖ አምላክ]] የወንድም ልጅ በ[[ሂሩተ አምላክ]] ነበር። ሂሩተ አምላክ ከአቡነ [[ተክለ ሃይማኖት]] ጋር በወሎበ[[ወሎ]] በሚገኘው [[ሃይቅ እስጢፋኖስ]] በአስተማሪያቸው [[እየሱስ ሞዓ]] የተማሩ የአንድ ክፍል ሰወች ናቸው።
 
ቀደምቱ ደጋ እስጢፋንኖስ በ19ኛውበ[[19ኛው ክፍለ ዘመን]] በእሳት ሲቃጠል አሁን የቆመው ቤ/ክርስቲያን በምትኩ ተሰርቷል። በዚህ ምክንያት ከታሪክ አንጻር የቤ/ክርስቲያኑ ዋና መስዕብ ሆኖ የሚቀርበው ሳይቃጠል የተረፈው ቤተ-መዘክሩ ነው። በዚህ መዘክር የ[[ይኩኖ አምላክ]]፣ [[ቀዳማዊ ዳዊት]]፣ [[ዘርአ ያዕቆብ]]፣ [[ዘድንግል]]፣ [[ፋሲለደስ]]ና [[ባካፋ]] የደረቁ ቅሬቶች ይገኛሉ። አጼ [[ቀኃስ|ሃይለ ስላሴ]] በ1951በ[[1951]] ደሴቲቱን ከጎበኙ በኋላ የነገስታቱ እሬሳ በመስታውት ሳጥን እንዲቀመጥ አደርጉ።አደረጉ። የፋሲለደስ ቅሪት ከሌሎቹ ነገስታት በበለጠ መልኩ እስካሁን ብዙ ሳይበላሽ በመቆየቱ የፊቱን መልክ ከቅሪቱ መገንዘብ ይቻላል።
 
[[መደብ:ክርስትና]]
[[መደብ:ኢትዮጵያ]]