ከ«ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
ሎሌ መጨመር: pt:Zara Yaqob; cosmetic changes
መስመር፡ 22፦
አጼ '''ዘርአ ያዕቆብ''' በዘውድ ስማቸው '''ቆስጠንጥንዮስ''' ከአባታቸው [[ቀዳማዊ ዳዊት]] እና ከእናታቸው ንግስት[[ክብረ እግዚ]] በ1399 እ.ኤ.አ. ከ[[አዋሽ ወንዝ]] አጠቀብ ትገኝ በነበረው [[ትልቅ]] ተብላ በምትጠራው መንደር የድሮው[[ፈተገር]] ክፍለ ሐገር ተወለዱ(ከቀኝ ያለውን ካርታ ይመልከቱ) ። የነገሡበትም ዘመን 1434 - 1468 እ.ኤ.አ. ነበር። ያረፉትም በ[[ደጋ ደሴት]]፣ ጣና ሃይቅ ነው።
 
== አስተዳደር ==
የዘራአ ያዕቆብ አባት [[ቀዳማዊ ዳዊት]] ባረፉ ጊዜ፣ እንደ ጥንቱ የኢትዮጵያ ባህል ወግ መሰረት፣ ታላቅ ወንድማቸው የነበሩት [[ቀዳማዊ ቴወድሮስ]] በ1414 ሲነግሱ ታናሽ ወንድማቸውን በግዞት ወደ [[አምባ ግሽን]] እንዲሄድ አደረጉ። አጼ ዘርዓ ያእቆብ ቆየት ብለው በጻፉት [[መጽሀፈ ብርሃን]] በተሰኘው ድርሰታቸው መሰረት እስከ ነገሱበት ሰኔ 20 ፣ 1434 ዓ.ም. ድረስ በግዞት [[ግሸን]] [[ተራራ]] ([[አምባ ግሸን]]) ላይ ለሚቀጥሉት 20 አመታት በእስር ኖሩ። ሆኖም ግን በግዞት እያሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ የደጋፊያቸው መጠን እየበዛ ሄደ። በነዚህ አመታት ውስጥ የኢትዮጵያ ሁኔታ ከዓመት ወደ ዓመት እይተበላሸ ሂዶ በመጨረሻ ከአምባው ላይ ለሹመት ሲወርዱ አገሪቱ በእርስበርስ ሽኩቻ እየታመሰች፣ በሃይማኖት በኩልም መከፋፈል ተፈጥሮ የውጭ ሀይሎችም ከነገ ዛሬ አጠቁን እየተባለ ይሚፈራበት ሁኔታ ገጠመው። የወደፊቱ ንጉስ ብዙ እድሜውን ያሳለፈው ከሰው ተለይቶ አምባ ላይ ስለነበር፣ የዲፕሎማሲ ጥቅሙ አልተረዳውም ነበር። ይልቁኑ ፊት ለፊት የተጋረጡትን የሃገሪቱን ችግሮች በሚያስፈራ ድፍረት እና ምንም በማያወላዳ ጽናት ተጋፈጠው።
 
መስመር፡ 41፦
 
 
== ማጣቀሻወች ==
* ([[እንግሊዝኛ]]) David Buxon, ''The Abyssinians'' (New York: Praeger, 1970), pp. 48f
* (እንግሊዝኛ) Richard K. P. Pankhurst, ''The Ethiopian Royal Chronicles'' (Addis Ababa: Oxford University Press, 1967), p. 32f.
መስመር፡ 59፦
[[en:Zara Yaqob]]
[[fr:Zara Yaqob]]
[[ko:자라 야콥]]
[[he:זרע יעקב, קיסר אתיופיה]]
[[ko:자라 야콥]]
[[pl:Zara Yaqob Kuestantinos I]]
[[pt:Zara Yaqob]]
[[ru:Зэра Яыкоб]]
[[zh:札拉·雅各布]]