ከ«ሙሴ ቀስተኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 1፦
'''ሙሴ ቀስተኛ (ጣልያንኛ፡ Sebastiano Castagna)''' ይሄ ሰው በ[[አድዋ ጦርነት]] ኢትዮጵያን የ[[ጣልያን]] መንግሥት አገራችንን በቅኝ ግዛትነት ለመግዛት ከገቡት ወታደሮች አንዱ ሲሆን፣ ለወረራ የመጣው የጠላት ኃይል በ[[ዳግማዊ ምኒልክ|ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ]] እና በሠራዊታቸው ቆራጥነት አድዋ ላይ ድል ሲሆን ተማርኮ የቀረ ኢጣልያዊ ሰው ነው።▼
▲ይሄ ሰው በ[[አድዋ ጦርነት]] ኢትዮጵያን የ[[ጣልያን]] መንግሥት አገራችንን በቅኝ ግዛትነት ለመግዛት ከገቡት ወታደሮች አንዱ ሲሆን፣ ለወረራ የመጣው የጠላት ኃይል በ[[ዳግማዊ ምኒልክ|ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ]] እና በሠራዊታቸው ቆራጥነት አድዋ ላይ ድል ሲሆን ተማርኮ የቀረ ኢጣልያዊ ሰው ነው።
ሙሴ ቀስተኛ (ሴባስቲያኖ ካስታኛ) በ[[1860|፲፰፻፷]] ዓ/ም በ [[ሲሲሊ]] ደሴት አይዶኔ በሚባል ሥፍራ ተወለደ። በእርግጠኛነት እንዴት እና ለምን የ[[ጣልያን]]ን የጦር ሠራዊት እንደተቆራኘ መቼ፣ ከማን ሠራዊት ጋር፣ የትኛው ወደብ ላይ ኢትዮጵያ ላይ ለመዝመት እንደመጣ ባይታወቅም፤ በ[[ዳግማዊ ምኒልክ|ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ]] ዘመን ኢትዮጵያን የቅኝ ግዛት ለማድረግ ከመጣው የጣልያን ጦር ጋር በወጥቶ አደርነት መጥቶ፣ [[አድዋ]] ላይ ድሉ የ[[ኢትዮጵያ]] ሲሆን ሙሴ ቀስተኛ በምርኮኛነት እዚያው ከቀሩት የጣልያን ወጥቶ አደሮች አንዱ እንደሆነ በታሪክ ተመዝግቧል።
|