ከ«ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 74፦
 
===ከአምስት መንገዶች ([[1954|፲፱፻፶፬]] ዓ/ም)===
[[ስዕል:Qdusge maryam.JPG|thumb|right|ቅዱስጌ ማርያም ቤ/ክርስቲያን - ቡልጋ]]
 
[[ስዕል:Qdusge Maryam2.JPG|thumb|right]]
የሰው አሳብና የውሻ ጅራት ዘወትር ወደ ላይ ነው፡፡ ነገር ግን ውሻ በትር ሲመዘዝበት ጅራቱን እንዲሸጉብ፤ ሰውም ላይ ላዩን እላለሁ ሲል አንድ ዓይነት አደጋ ሲወድቅበት ጭብጥ እንኳ አይሞላም፤ ከአዳም መወለዱን የሚያምን ሁሉ ይህን ሊክድ አይችልም፡፡
 
Line 84 ⟶ 85:
 
ዱሮ አንድ ተማሪ መንገድ ሲሔድ ያገኙት ሰዎች ወዴት ትሔዳለህ? ቢሉት፣ ለትምህርት ወደ ዘጌ እሔዳለሁ፤ በስቲያውም ቡና ለቀማ አለ ይባላል፤ የሳይንስም ምርመራ እንዲሁ ነው፡፡ ሥጋዊ ጥበብን እንመረምራለን ሲባል፣ መንፈሳዊውም አብሮ ይገኛል፡፡
 
 
===ሁሉም ከመሬት ተፈጥሮአል===