ከ«ዐምደ ጽዮን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[Image:DebreLibanos.jpg|right|thumb|400px|የደብረ ሊባኖስ ገዳም፡ መጀመሪያ የተሰራው በአጼ አምደ ጽዮን ነበር]]
'''አጼ አምደ፡ጽዮን''' (የዙፋን ስም '''ገብረ መስቀል''') ከ[[1314]] እስከ [[1344]] ዓ.ም. የነገሱ ሲሆን የ[[ደብረ ሊባኖስ]]ን ገዳም ያስሩት እኒሁ ንጉስ ነበሩ። በጊዜያቸው የ[[ኢትዮጵያ]] ግዛት ከመስፋፋቱ የተነሳ [[ማርኮ ፖሎ]] የተሰኘው አለምን የዞረው ተጎዥ ስለሳቸው ብዙ ጽፎአል። ስምንቱ የደቡብ መንግስታትም፣ የ[[ሱማሌ]]ንና የ[[ሃድያ]]ን ጨምሮ ለሱ ግብር ይከፍሉ እንደነበር [[ማርኮ ፖሎ]] እና [[ሳልት]] የተሰኙትየተሰኘው በዘመኑ የነበሩየእንግሊዝ ጻህፍትጻህፊ ዘግበወትዘግቦት ይገኛል። የኢትዮጵያም ደበር በ[[ኢየሩሳሌም ]] የተከፈተው በኒሁ ንጉስ መልካም ፈቃድ ነበር። ከዚህ በተረፈ «የወታደሩ እንጉርጉሮ» የተሰኙት አራቱ የ[[አማርኛ]] መዛግብት በዚህ ዘመን እንደተጻፉ ታሪክ ዘጋቢወች ይናገራሉ።
 
{{መዋቅር}}