ከ«ሠርፀ ድንግል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:GuzaraCastle.jpg|right|thumb|450px|ቱርኮችን በ1569 ድል ካድረገ በኋላ ለመታሰቢያነት በ[[እምፍራዝ]]፣ [[ጎንደር]] በ1571 ሰርጸ ድንግል የገነባው የጉዛራ ቤተ መንግስት]]
አፄ '''ሠርጸ ድንግል''' ( [[1550]] - 4 ጥቅምት 1597 እ.ኤ.አ) ) በዙፋን ስማቸው "መልአክ ሰገድ" የኢትዮጵያ ንጉስ ሲሆኑ የነገሱበትም ዘመን ክ (1563 - 1597 እ.ኤ.አ ) ነበር። የኒህ ንጉስ አባት አጼ [[ሚናስ]] ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ [[አድማስ ሞገሴ]] በመባል ይታወቃሉ። አድማስ ሞገሴ ህጻኑን [[ሱስኒዮስ]]ንም ተንከባክበው በማሳደግ በታሪክ ተመዝግበዋል። የሰርጸ ድንግል ዘመን የሚታወቀው ሁለት ፈተናወችን በማለፍ ነው እነሱም ከሰሜን የተቃጣው የቱርኮች ወረራና ከደቡብ ደግሞ የኦሮሞ ቡድኖች ወደሰሜን ወረራ
ሚስታቸው ንግስት [[ማርያም ሰና]]ም ለቀጣዮቹ ነገስታት መነሳትም ሆነ መውደቅ ባበረክተችው አስተዋጽኦ በታሪክ ትታወሳለች።
== የዘመኑ ግርግር ==
በህጻንነቱ አገሪቱ የብጥብጥ አገርና በየጊዜው የሚቀያየር
== የአጎቱ ልጆች ማመጽ ==
Line 24 ⟶ 26:
የሰርጸ ድንግል መንግስት ረጅምና ከመጀመሪያው ጀምሮ ብዙ ጦርነት የበዛበት ቢሆንም ንጉሱ ለልጁ [[ያዕቆብ]] ያስረከበው ግዛት ግን ሰላማዊና ያልተከፋፈለ ታላቅ ሃገር ነበር። <ref>Hubert Jules Deschamps,(sous la direction). ''Histoire générale de l'Afrique noire de Madagascar et de ses archipels'' Tome I : Des origines à 1800. Page 410-411 P.U.F Paris (1970); </ref>
== የስልጣን ሽግግር ==
በጥንቱ ኢትዮጵያ ታሪክ የስልጣን ሽግግር ብዙ ችግር የተሞላበት ነበር። የሰርጸ ድንግል ስርዓትም ከዚህ አላመለጠም። አጼ ሰርጸ ድንግል ከህጋዊ ባለቤታቸው ንግስት [[ማርያም ሰና]] ሴት ልጆችን እንጂ ወንድ ልጅ አላገኙም። [[ሐረግዋ]] ከተባለች የ[[ቤተ እስራኤል]] ([[ፈላሻ]]) ቅምጣቸው ግን [[ያዕቆብ]] የሚባል ወንድ ልጅ ነበራቸው። ይሁንና ልጅ አባቱ በሞተ ጊዜ ገና የ7 አመት ህጻን ነበር። በዚህ ምክንያት የሰርጸ ድንግል ወንድም ልጅ የነበረው [[ዘድንግል]] ስልጣን ላይ ይወጣል የሚል ግምት በመላ ሃገሪቱ ተንሰራፍቶ ነበር። ነገር ግን ንግስት [[ማሪያም ስና]] ከልጆቻ ባለቤቶች [[ራስ አትናትዮስ]] የጎንደር መሪ እና [[ራስ ክፍለ ዋህድ]] የትግራይ መሪ ጋር በመሆን ህጻኑን የእንጀራ ልጇን [[ያዕቆብ]]ን በራስ [[አትናቲዮስ]] ሞግዚትነት የንጉሰ ነገስትነቱን ስልጣን እንዲወርስ አደረገች።
== ማጣቀሻወች ==
|