ከ«ስዕል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
recat, wiki
መስመር፡ 1፦
'''ስዕል''' ማለት በስሌዳ ላይ በቀለምም ይሁን በጠመኔበ[[ጠመኔ]] አለዚያም በርሳስናበ[[ርሳስ]]ና በሌላ ነገር ተስርቶ በዓይን በማየት የሚገነዘቡት ጥበብ ነው። ለዓይንና ለመንፈስ ከሚስጠው አርካታ ሌላ ፡ ያንድን ህብረተስብ ብሎም የኪነ ጥበቡን ስው ዓመለካከት ይጠቁማል ተብሎ ስለሚታመን በዘመናዊ ዓለም የተለየ እንክብካቤ የተስጠው የስው ልጅ ጥበባዊ ተግባር ነው። የዚህ አይነት ጥበብ የሚስራው ደገሞ ስዓሊ ይባላል።
 
የ[[አዲስ አበባ]] ሥነ ጥበብ ት/በት የመጀመሪያው ርዕስ መምህር የነበረው አለ ፈለገ ስላም ስለ ስዕል ትምህርት ስያብራራ: «የስዕል ትምህርት የስውን -የእንስሳን -ያገርን -የደመናን - በጠቅላላው የ[[ሥነ ፍጥረት]]ን መልክና ባሕርይ አጥኝ ሁኖ የራሱን ስሜት በግሉ እየፈጠረ በቀለምና በልዩ ልዩ መሳሪያዎች ከጠፍጣፋ ነገር ላይ ስርቶ ማውጣትን፥ በሐውልትበ[[ሐውልት]] ትምህርት ደግሞ አንደ ስዕሉ የተዘረዘረውን ሓሳብ ከጠፍጣፋ ነገር ላይ በመስራት ፈንታ ጠንካራ ከሆነ አካል ላይ በድንጋይ፥ በአንጨት፥ በዝሆንበ[[ዝሆን ጥርስ]] ወይም በ[[ነሐስ]] ቅርጽና መልክ ጻልቶ ማውጣት ነው።» በማለት ግለጸ።
 
ስመጥር [[ገብረ ክርስቶስ ደስታ]] ደግሞ ፡ «በዘመናዊ አቅድ ስዕል ራሱ ሐሳብ ነው። የኣንድ ነገር ሁኔታ የአንድ ነገር ትርጉምና ስሜት ነው...። ዛሪ ስው ራሱን ብቻ መመልከት ትቶ ዓለም ከብዙ ርቀት ከብዙ በኩል ሲታይ ምን ኣይነት ስሜት አንደሚስጥ - አለማዊ ዘላለማዊ የሆነውን ነገር በመተርጎም - በዓይን የሚታይ፥ የቀለም፥ የመስመርና የቅርጽ ሙዚቃ ለመፍጠር ይጥራል።» በማለት ተናግሯል።
 
ደብረ ሐይቅን ተመልከት
መስመር፡ 9፦
www.ethiopianart.org
 
[[Category:መዝናናትባሕል]]