ከ«ዮሐንስ ፬ኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
«ንጉሠ-ነግስት ዮሐንስ አራተኛ» ወደ «አፄ ዮሐንስ ፬ኛ» አዛወረ
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Yohannesson.jpg|thumb|ንጉሠ ነግሥት ዓፄ ዮሐንስ አራተኛ፬ኛ]]
'''ዓፄ ዮሐንስ አራተኛ፬ኛ'''፣ ከአባታቸው ከተንቤን ባላባት የራስ ሳህለ ሚካኤል የልጅ ልጅ መርጫ እና ከናታቸው የእንደርታው ገዢ የራስ አርአያ እህት ወይዘሮ ወለተ ሥላሴ በ[[1825|፲፰፻፳፭]] ዓ.ም. ተወለዱ።
 
ርዕሰ መኳንንት ደጃዝማች በዝብዝ ካሳ [[ሐምሌ 6|ሐምሌ ፮]] ቀን [[1863|፲፰፻፷፫]] ዓ/ም [[ዓፄ ተክለ ጊዮርጊስ]]ን [[አድዋ]] አካባቢ አሳም የሚባል ሥፍራ ላይ ወግተው ድል ካደረጉ በኋላ [[ጥር 13|ጥር ፲፫]] ቀን[[1864|፲፰፻፷፬]] ዓ/ም አክሱም ላይ ሥርዓተ ንግሣቸው ተፈጽሞ ዓፄ ዮሐንስ አራተኛ፬ኛ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ።
 
== ዋቢ ምንጮች ==