ከ«ዐምደ ጽዮን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[Image:DebreLibanos.jpg|right|thumb|400px|የደብረ ሊባኖስ ገዳም፡ መጀመሪያ የተሰራው በአጼ አምደ ጽዮን ነበር]]
'''አጼ አምደ፡ጽዮን''' (የዙፋን ስም '''ገብረ መስቀል''') ከ1314ከ[[1314]] እስከ [[1344]] ዓ.ም. የነገሱ ሲሆን የደብረየ[[ደብረ ሊባኖስንሊባኖስ]]ን ገዳም ያስሩት እኒሁ ንጉስ ነበሩ። በጊዜያቸው የኢትዮጵያየ[[ኢትዮጵያ]] ግዛት ከመስፋፋቱ የተነሳ [[ማርኮ ፖሎ]] የተሰኘው አለምን የዞረው ተጎዥ ስለሳቸው ብዙ ጽፎአል። ስምንቱ የደቡብ መንግስታትም፣ የሱማሌንናየ[[ሱማሌ]]ንና የሃድያንየ[[ሃድያ]]ን ጨምሮ ለሱ ግብር ይከፍሉ እንደነበር [[ማርኮ ፖሎ]] እና [[ሳልት]] የተሰኙት በዘመኑ የነበሩ ጻህፍት ዘግበወት ይገኛል። የኢትዮጵያም ደበር በኢየሩሳሌምበ[[ኢየሩሳሌም]] የተከፈተው በኒሁ ንጉስ መልካም ፈቃድ ነበር። ከዚህ በተረፈ "«የወታደሩ እንጉርጉሮ"» የተሰኙት አራቱ የአማርኛየ[[አማርኛ]] መዛግብት በዚህ ዘመን እንደተጻፉ ታሪክ ዘጋቢወች ይናገራሉ።
 
{{መዋቅር}}
 
[[መደብ፡ መደብ:የኢትዮጵያ ታሪክ]]