ከ«መብረቅ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[File:Lightnings sequence 2 animation.gif|thumb|275px|መብረቅ ሲወድቅ]]
 
የከባቢያችን አየር በነጎድጓድ በታጀበ ብርቅርቅታ ውስጡ ያዘለውን ኮረንቲ ወደ ምድር ሲወረውረው [[መብረቅ]] እንለዋለን። መብረቅ ብዙን ጊዜ ከዝናብ ጋር ተያይዞ ይምጣ እንጂ ከእሳተ ጎሞራ ወይም ደግሞ ከአውሎንፋስ ጫፍ ላይ ተፈናጥቆ ወደምድር የመምዘግዘግ ባህርይም ያሳያል። .ከከባቢው አየር በሚነሳው ኮረንቲ የሚወድቀው መብረቅ፣ ጫፉ እስክ 60ሺህ ሜትር በአንድ ሰከንድ ውስጥ መሄድ ይችላል፣ ሙቀቱ ደግሞ እስከ 30 ሺህ ዲግሪ ሴንቲግሬድ ያደርሳል። ከዚህ ሙቀቱ የተነሳ በአሸዋ ላይ ቢወድቅ አሽዋውን በማቅለጥ [[ፉልገራይት]] ወደሚባሉወደሚባለው የመስታውት አይነት የመቀየርበቅጽበት ሁኔታ ይገጥማል።ይቀይረዋል።
 
በነገራችን ላይ በአመት እስከ 16 ሚሊዮን ጊዜ [[መሬትን]] መብረቅ ይመታታል።
 
{{መዋቅር-ሳይንስ}}