Content deleted Content added
|
|
"'''ውዳሴ ማርያም"''' የሶርያው ቅዱስ ኤፍሬም የደረስውና በኢትዮጵያበ[[ኢኦተቤ|ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን]] ከጥንት ጀምሮ በጣም የታወቀና የተወደደ ጸሎት (የጸሎት መጽሐፍ) ነው። ይኸውም እመቤታችን ድንልግል [[ማርያም]]ን በብዙ ምሳሌ እየመሰለ የሚያወድስ፤ ስነ ጽሑፋዊ ውበት ያለው በመሆኑ ደግሞ ከጸሎትነቱም ባሻገር ጥልቅ ምስጢር ያለበት ትምህርት የሚሰጥ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ሥርአተ ትምህርት መሠረት ተማሪዎቹ በቃል ትምህርቱ ዘርፍ ከ[[የዘወትር ጸሎት]] ቀጥለው በንባብና በ[[ዜማ]] ይህን ውዳሴ ማርያም የተባለውን የትምህርት ክፍል ይማሩታል።
[[መደብ:ክርስትና]]
|