ከ«ህግ አውጭ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
~~~~ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ህግ አውጭ''' (legislature) የሚባለው በአንድ [[ዲሞክራሲያዊ መንግስት]] ውስጥ ከፍተኛው የስልጣን አካል ነው። በአብዘሃኛዎቹ እንደ [[ኢትዮጵያ]] ባሉ ሀገሮች ይህ አካል [[ፓርላማ]] የሚባለው ነው። በሌሎች ደግሞ እንደ [[አሜሪካ]] ባሉ ሀገሮች [[ኮንግረስ]] የዚህን አካል ሚና ይጫወታል። የዚህ አካል ዋና ስራ የሀገሪቱን መተዳደሪያ ደንብ እና ህጎች ማውጣት ነው።
[[መደብ:የፖለቲካ ጥናት]]
|