ከ«ዋርካ (ድረገጽ)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
New page: '''ዋርካ''' ከሳይበር ኢትዮጵያ የቀረበ የውይይት መድረክ ድረ ገጽ ነው። መልእክቶቹ በብዛት የተጻፉ በአማርኛ ...
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ዋርካ''' ከ[[ሳይበር ኢትዮጵያ]] የቀረበ የውይይት መድረክ [[ድረ ገጽ]] ነው። መልእክቶቹ በብዛት የተጻፉ በ[[አማርኛ]] ስለሆነ ይህ ድረገጽ በተለይ ለ[[ኢትዮጵያ]]ውያን በፊደል ለመወያየት ይፈቅዳቸዋል። በሰኔ [[1992]] ተፈጥሮ ዛሬ ከሁሉ የተጠቀመው የአማርኛ ዌብሳይት ሆኖአል።
 
ካላፈው ግንቦት [[1998]] ጀምሮ ግን ሳይበር-ኢትዮጵያ እንደሚለው፥ የኢትዮጵያ [[መንግሥት]] በ[[ፖለቲካ]]ዊ ምክንያት ይህን ድረገጽ ስለአገደው በኢትዮጵያ ውስጥ ሊታይ አሁን አይቻልም። ሆኖም የመረጃ ሞኒስትርሚኒስትር [[ብርሃኑ ሃይሉ]] ምንም ድረገጽ አልተከለከለምና የማይታዩበት ምክንያት አይታወቅም ብሏል።
 
==የውጭ መያያዣ==