ከ«አዳማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ሎሌ ማስተካከል: de:Adama (Äthiopien); cosmetic changes
ጽሑፉ በ«ፍጹሜ አለ» ተተካ።
መስመር፡ 1፦
ፍጹሜ አለ
[[ስዕል:GariAdama.jpg|thumb|250px|right|አንድ [[ጋሪ]] የአዲስ አበባ-ድሬዳዋ መንገድ ሲያቋርጥ።]]
 
'''ኣዳማ''' በሌላ አጠራሩ '''ናዝሬት''' በ[[ኦሮሚያ]] ክልል ለኦሮሚያ በ[[ዋና ከተማ]]ነት የሚያገለግል የ[[ኢትዮጵያ]] ከተማ ነው። በምስራቅ [[ሸዋ ዞን]] በላቲቱድና ሎንጂቱድ {{coor d|8.55|N|39.27|E|type:city}} ላይ ከ[[አዲስ አበባ]] ወደ ደቡብ ምዕራብ 100 ኪሎመትር ላይ ይገኛል።
 
በማዕከላዊ ስታቲስቲስ ባለስልጣን ትመና የአዳማ ከትማ የ228,628 ሰው መኖሪያ ሲሆን እነሱም 114,255 ወንዶችና 114,368 ሴቶች ናቸው። ሌሎች ትመናዎችም አዳማ ከ200,000 ህዝብ በላይ መያዙን ያዘግባሉ። በ1986 የሕዝብ ቆጠራ አዳማ የ127,842 መኖሪያ ነበር።
 
አዳማ በትራንስፖርት ማእከልነት የታወቀ ከተማ ነው። ከተማው በአዲስ አበባና በ[[ድሬዳዋ]] መንገድ ላይ ይገኛል። አዲስ አበባ [[ጅቡቲ]]ና [[አሰብ]] (ከ[[ኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት]] በፊት ኢትዮጵያ አሰብን ስትጠቀም) የሚመላሱ ቁጥራችው ከፍ ያሉ የጭነት መኪኖች የሚያልፉት በአዳማ ነው። ከአዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ የሚሄደው [[ምድር ባቡር]]ም አዳማን ያቋርጣል።
 
=== ታሪክ ===
 
{{የኢትዮጵያ ከተሞች}}
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ከተሞች]]
 
[[ca:Adama]]
[[da:Nazret]]
[[de:Adama (Äthiopien)]]
[[en:Adama]]
[[es:Adama]]
[[fr:Adama (Éthiopie)]]
[[he:אדאמה]]
[[hu:Adama]]
[[jv:Adama]]
[[lt:Nazretas]]
[[nl:Adama]]
[[pl:Adama]]
[[ro:Adama]]
[[ru:Назрет]]
[[sv:Nazret]]