ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[Image:Haddis_alemayehu.jpg‎|thumb|right]]ደራሲ ዶ/ር '''ሀዲስ ዓለማየሁ''' ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በ[[ደብረ ማርቆስ]] አውራጃ በጎዛመን ወረዳ በእንዳዶም ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ በ[[ጥቅምት 57]] ቀን [[19031902]] ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት መከታተልበቤተሰባቸው አጠገብና ባባታቸው አገር ደብረኤልያስ ሄደው የግእዝ ትምሕርት ቤት ቅኔ ተቀኝተዋል። ጀመሩ። የቤተክርስቲያን ስርዐታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በኋላ ወደ በ[[1818]] ዓ.ም.[[አዲስ አበባ]] በመሄድ በ[[ስዊድን]] ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በኋላም በራስ [[ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት]] ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሥራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት [[ጣሊያን]] ወረራ ተከሰተ።
 
በጦርየ[[ኢጣልያ]] ሜዳወረራ ዘምተውሲከሰት ሲዋጉከ[[ልዑል ቆይተውራስ በአርበኝነትእምሩ ሲንቀሳቀሱኃይለ በመያዛቸውሥላሴ]] ጣሊያንጦር ከራስጋር በምዕራብ [[እምሩ ኃይለ ሥላሴኢትዮጵያ]] በአርበኝነት ሲዋጉ ቆይተው በመያዛቸው ጣሊያን ከልዑል ራስ እምሩ ጋር ተልከውበግዞት ለሰባት ዓመት በ[[ፖንዞ ደሴት]]ና በ[[ሊፓሪ ደሴት]] ታስረው ቆይተዋል።
ከዚያም የተባባሪ ኃያላት ወታደሮች በ[[1935]] ዓ.ም. ሲያመልጧቸው በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በኋላ በተለያዩ የ[[መንግስት ተቋማት]] በተለይም በ[[ትምህርት ሚኒስቴር]] ለረጅም ግዜ አገልግለዋል።
መስመር፡ 30፦
*Historical Dictionary of Ethiopia
*ብሔራዊ ቢብሎግራፊ (የደራሲያን አጭር የሕይወት ታሪክ)፤ (1998 ዓ.ም)ገጽ 13
* ብርሃነ መስቀል ደጀኔ እና ጌታሁን ሽብሩ፤ "ያሠርቱ ምእት፥ የብርዕ ምርት" 1999 ዓ.ም.፣ http://ethiopianorthodox.org/biography/yedrsetazmera.pdf
 
 
[[Category:የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች]]