ከ«ዘውዱ ጌታቸው» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[Image:zewdu.jpg|thumb|300px|ዘውዱ ጌታቸው]]'''ዘዉዱ ጌታቸው''' ([[አዲስ አበባ]] [[1952]] -አዲስ አበባ [[
«እኔ ከቫይረሱ ጋር የምኖር ነኝ።» በማለት የኢትዮጵያ ሕዝብን በአደባባይ ለማስተማር መዉጣት እጅግ በጣም ጥቂት ቆራጦች ብቻ የሚደፍሩት ተግባር በነበረበት ጊዜ ብቅ ብሎ ለአገር የሚጠቅም ታላቅ ተግባር ሲያከናዉን የቆየ ሰዉ ነበረ። ዘዉዱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነዉን ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ማህበር «[[ተስፋ ጎህ ኢትዮጵያ]]ን» በ1990 ዓ.ም ከአሥር ጓደኞቹ ጋር በመመስረት ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ወገኖች መብታቸዉን ለማስከበር እንዲታገሉ ከማሰባሰቡም በላይ ኤች.አይ.ቪ|ኤድስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገዉ ትግል ዉስጥ ጉልህ አስተዋፅኦ አድርጓል።
|