ከ«ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 27፦
ከፋ ውስጥ እንደተሾሙ (፲፱፻፵፫ ዓ.ም) ከጠቅላይ ገዢው ጋር ባለመስማማታቸው ተሽረው ንጉሠ ነገሥቱ ከስልጣን እስከወረዱ ድረስ በእስራትና በግዞት ሃያ ሦስት ዓመት ሙሉ ለሃገሩ እንዳልተጋደለ፣ በአርበኝነት ደሙን እንዳላፈሰሰ፣ ለኢትዮጵያ ነጻነት መስዋዕት እንዳልሆነ ተቆጥረው፣ ንጉሠ ነገሥቱ ለቅርብ ሎሌአቸው አድልተው ደጃዝማች ኪዳኔን ከሀገር አገልግሎት አስወገዷቸው።
 
ንጉሠ ነገሥቱ ከስልጣን ከወረዱ በኋላ ደጃዝማች ኪዳኔ በመላ [[የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞች ማኅበር|ኢትዮጵያጀግኖች አርበኞች ማኅበር]] ሊቀመንበርነት ተመርጠው ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ሃገራቸውንንና [[የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞት ማህበር]]ንማኅበሩን ወክለው [[ሮማ]] ላይ በተካኼደው የዓለም አቀፍ ጸረ ኑክሊየር መሣሪያ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ሲጓዙ [[መስኮብ]] (Moscow) ላይ [[ጥቅምት 9|ጥቅምት ፱]] ቀን [[፲፱፻፸፪]] ዓ.ም. በተወለዱ በስልሳ አምስት ዓመታቸው አረፉ። ቀብራቸውም [[መንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን]] [[ጥቅምት 15|ጥቅምት ፲፭]] ቀን ፲፱፻፸፪ ዓ.ም. ተከናውኗል።
 
[[Image:Dejazmachkidane.jpg|thumb|550px|ደጃ/ኪዳኔ ወልደመድኅን የኢትዮጵያ አርበኞች ማኅበር ሊቀ መንበር|centre]]