ከ«ጥቅምት ፲፱» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «ጥቅምት ፲፱ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መ...»
(No difference)

እትም በ12:10, 27 ኦክቶበር 2009

ጥቅምት ፲፱ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፯ ቀናት በዮሐንስ፤ በማቴዎስ፤ እና በማርቆስ ዘመናት ደግሞ ፫፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ።

ኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያንቅዱስ ገብርኤል ዕለት ነው።

ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች

፲፰፻፶፮ ዓ.ም. ጀኔቭ ላይ የተሰበሰቡ የአሥራ ስድስት አገሮች ልዑካን የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር ለመመሥረት ተስማሙ። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ተመሥርቶ በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. የዓለም አቀፋዊው ማኅበር አባል ሆነ። [1]

፲፱፲፭ ዓ.ም. የኢጣልያው ንጉሥ ቪክቶር ኢማኑኤል ሦሥተኛ ለፋሽሽት መሪው ለቤኒቶ ሙሶሊኒ የጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሥልጣን ሰጡ።

፲፱፻፲፮ ዓ.ም በአንደኛው የዓለም ጦርነት የተሸነፈውና የተሠባበረው የኦቶማን ግዛት አክትሞ በቦታው የቱርክ ሪፑብሊክ ተመሠረተ።

፲፱፻፵፱ ዓ.ም. በሱዌዝ ሽብር መጀመሪያ የእስራኤል ሠራዊቶች የግብጽን ሠራዊቶች ወደ ሱዌዝ ቦይ በምግፋት የሲናይን በረሐ ማርከው ያዙ።

፲፱፻፶፯ ዓ.ም. በምሥራቅ አፍሪቃ ታንጋኒካ እና የዛንዚባር ደሴት ተዋህደው የታንዛኒያ ሕብረት ሪፑብሊክን መሠረቱ።

ልደት

ዕለተ ሞት

ዋቢ ምንጮች

  1. ^ http://www.redcrosseth.org/ http://www.icrc.org/IHL.nsf/FULL/115?OpenDocument