ከ«አሰልበርህት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
አ<u>ሰ</u>ልበርህት ([[552]] -[[608]] ዓ.ም.) ከ572 ወይም 582 ዓ.ም. አካባቢ እስከ 608 ዓ.ም. ድረስ የ[[ኬንት]] ንጉሥ ነበረ። ከ[[እንግሊዝ]] ንገስታትም መጀመርያው የተጠቀመ እሱ ነበር። ስለዚህ በ[[ሮማ ካቶሊክ]]፣ በ[[ምሥራቅ ኦርቶዶክስ]]ና በ[[አንግሊካን]] ሃይማኖቶች «ቅዱስ» ይባላል።
 
በ[[አንግሎ-ሳክሶን ዜና መዋዕል]] ዘንድ፣ እሱ አባቱን የኬንት ንጉሥ [[ኤዮርመንሪክ]]ን ተከተለ። የ[[ፍራንኮች]] ንጉሥ [[ቻሪበርት]] ልጅ [[ቤርታ]]ን አገባት። እሷ ክሪስቲያን ነበረችና ከዚህ የተነሣ ንጉሥ ተጠምቆ [[ክርስትና]] በእንግሊዝ ሕዝብ መካከል ይፋዊ ሆነ። [[አውግስጢኖስ ዘካንተርቡሪ]] ከ[[ሮማ]] በ[[588]] ዓ.ም. ተልኮተልከው የእንግሊዝ ሕዝብ መጀመርያ ሊቀ ጳጳስ ሆኑ።
 
ከኬንት በላይ በዘመኑ መጨረሻ በሌሎች የእንግሊዝ ደሴት መንግሥታት በ[[ኤሴክስ]]ና [[ምሥራቅ ኤንግላ]] ላይ ገዥነት ነበረው።