ከ«ጥቅምት ፭» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «* ፲፭፻፸፭ ዓ.ም. የግሪጎሪያዊ ዘመን አቆጣጠር በዛሬው ዕለት በ ኢጣልያ፤ በፖላንድ ፤ በ[[ፖርቱ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 4፦
 
* ፲፰፻፴፯ ዓ.ም. ታዋቂውና ተቀዳሚው የ[[ጀርመን]] ፈላስፋ [[ፍሬድሪክ ቪልሄልም ኒቺ]] ተወለደ።
 
* ፲፱፻፫ ዓ.ም ታዋቂው ደራሲ [[ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ]] በደብረ ማርቆስ አውራጃ በጎዛመን ወረዳ በእንዳዶም ኪዳነ ምኅረት ቀበሌ ተወለዱ።
 
* ፲፱፻፴፰ ዓ.ም በ [[ሁለተኛው የዓለም ጦርነት]] ጊዜ በ[[ፈረንሳይ]] አገር የ[[ናዚ ጀርመን]] ደጋፊ የነበረው የ[[ቪሺ]] አስተዳደር ጠቅላይ ሚንስቴር የነበሩት [[ፒዬር ላቫል]] በሞት ተቀጡ። ላቫል ከ [[እንግሊዝ]] የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከነበሩት [[ዊሊያም ሆር]] ጋር በታሕሣሥ ፲፱፻፳፰ ዓ.ም [[ኢትዮጵያ]]ን ለ[[ፋሽሽት ኢጣልያ]] በሚያመች መልክ ለመከፋፈል የምስጢራዊ ስምምነት የፈጸሙ ናቸው።