ከ«አምቦ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
(No difference)

እትም በ15:37, 7 ሴፕቴምበር 2006

አምቦ በኢትዮጵያኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራብ ሸዋ ዞን ና በ አምቦ ወረዳ ይገኛል:: በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ49421 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24671 ወንዶችና 2475 ሴቶች ይገኙበታል።[1]

በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል:: የከተማው አቀማመጥ በ11°28′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]


ምንጮች

  1. ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
  2. ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia