ከ«አምቦ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
(No difference)
|
እትም በ15:37, 7 ሴፕቴምበር 2006
አምቦ በኢትዮጵያ የ ኦሮሚያ ክልል ከተማ ሲሆን በምዕራብ ሸዋ ዞን ና በ አምቦ ወረዳ ይገኛል:: በ1998 ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን እንደተመነው የ49421 ሰው መኖሪያ ሲሆን ከነሱም 24671 ወንዶችና 2475 ሴቶች ይገኙበታል።[1]
በሌላ ገለልተኛ ትምና ደግሞ የ43029 ሰው መኖሪያ ተደርጎ ተገምቷል:: የከተማው አቀማመጥ በ11°28′ ሰሜን ኬክሮስ እና 36°12′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ነው።[2]
ምንጮች
- ^ ማዕከላዊ የስታትስቲክስ ባለስልጣን, population.pdf
- ^ Butler, Rhett A., 2005 population estimates for cities in Ethiopia
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |