ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
editing - some improvement
No edit summary
መስመር፡ 1፦
ደራሲ '''ሀዲስ አላማየሁአለማየሁ''' ከአባታቸው ከቄስ አለማየሁ ሰለሞንናሰለሞን ከእናታቸውእና ከእናታቸው ወይዘሮከወይዘሮ ደስታ አለሙ በ[[1902]]ዓ.ም. በ [[ደብረ ማርቆስ]] ወረዳ በ እንዶርበእንዶር ኪዳነ ምህረትምኅረት ቀበሌ በ[[1902]]ዓ.ም. ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት መከታተል ጀመሩ። የቤተክርስቲያን ስርአታትንና መንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤሊያስ፣ኤልያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በሗላ ወደ [[አዲስ አበባ]] በመሄድ በ[[ስዊድን]] ሚሽነሪ ትምህርት ቤት በሗላም በራስ [[ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት]] ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሰራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት [[ጣሊያን]] ወረራ ተከሰተ።
 
በጦር ሜዳ ዘምተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ እመሩ ሀይለ ስላሴ ጋር ተልከው ለሰባት አመት ታስረው ቆይተዋል።
መስመር፡ 5፦
ከዚያም በተመለሱበት ጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በሗላ በተለያዩ የ[[መንግስት ተቋማት]] በተለይም በ[[ትምህርት ሚኒስቴር]] ለረጅም ግዜ አገልግለዋል።
 
አዲስ አለማየሁ በርካታ የስነጽሁፍ ስራዋችን አበርክተዋል። ከነዚህም ውስጥ ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ስራቸው [['''[[ፍቅር እስከ መቃብር]]''']] በሁለት የተለያዩ መደቦች ውስጥ የሚገኙ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ያተኩራል። እንዲሁም በ[[1970]] [[ወንጀለኛው ዳኛ]] በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን [[የልም እዣት]] የተሰኙትን ልብ ወለድ ታሪኮች ለንባብ አቅርባዋል።
 
ከኢዚህምከዚህ ባሻገር:
 
*[[የበሻና የወደሁላ ጋብቻ]]
*[[ተረት ተረት የመሰረት]]
*[[ትዝታ]]
*ትዘታ
የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ስራዎች ባለቤት ናቸው።
 
አዲስ አለማየሁ በ[[1996]]ዓ.ም. በ 94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
 
የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ስራዎች ባለቤት ናቸው።
 
አዲስ አለማየሁ በ[[1996]] በ 94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል።
[[Category:ጸሓፊዎች]]
[[en:Haddis_AlemayehuHaddis Alemayehu]]