ከ«ሞልዶቭኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
sp
መስመር፡ 5፦
ሞልዶቭኛ የሚጻፍበት ፊደል ወይም በ[[ላቲን አልፋቤት]] ወይም በ[[ቂርሎስ አልፋቤት]] ሊሆን ይችላል። አሁኑኑ የላቲን አልፋቤት በሞልዶቫ ሬፑብሊክ ይፋዊ ሲሆን በትራንስኒስትሪያ ግን የቂርሎስ አልፋቤት ይፋዊ ነው። ቅድም ሲል የ[[ሶቭየት ኅብረት]] ክፍላገር ስትሆን እስከ [[1989 እ.ኤ.አ.]] ድረስ የቂርሎስ አልፋቤት በ[[ሞልዳቪያን ሶቭየት ሶሻሊስት ሪፑብሊክ]] ውስጥ የቂርሎስ ጽሕፈት ይፋዊ ነበር።
 
ሞልዶቭኛ ከሮማንኛ የተለየ ቋንቋ መሆኑ ብጣምበጣም የሚያከራከር ጉዳይ ነው። ሆኖም የሞልዶቫ ሕገ መንግሥት ይፋዊ ከማድረጉ በላይ በትራንስኒስትሪያ ከ[[ሩስኛ]]ና [[ዩክሬንኛ]] ጋራ መደብኛነትመደበኛነት አለው። የትራንስኒስትሪያ ነጻነት ግን ከሌሎች አገራት ገና አልተቀበለም።
 
የሞልዶቫ ሳይንስ ተቋም ቋንቋውን ቢያስተዳድርም 'ሮማንኛ' ይለዋል። [[የሮማኒያ መካነ ጥናት]] ደግሞ ለሮማንያ ቋንቋ ሲያስተዳድር አንዳንድ ከ1989 በኋላ ያደረገው የአጻጻፍ ለውጥ በሞልዶቫ ውስጥ አልተቀበለም። ስለዚህ ከሁለቱ ይፋዊ ቋንቋዎች መካከል ጥቃቅን የአጻጻፍ ለውጥ ይኖራል። ከዚህ አጠገብ ከሁለቱ አገሮች መነጋገርያዎች መካከል ሌሎች ትንንሽ ለውጦች አሉ።