ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
editing - some improvement
መስመር፡ 1፦
ደራሲ '''ሀዲስ አላማየሁ''' ከአባታቸው ከቄስ አለማየሁ ሰለሞንና ከእናታቸው ከ ወይዘሮ ደስታ አለሙ በ[[1902]]ዓ.ም. እንዶር ኪዳነ ምህረት ወረዳ ተብላ በምትታውቅ [[ደብረ ማርቆስ]] ከተማ ወረዳ ተወለዱ። እንዶር ወላጆቻቸውኪዳነ የኦርቶዶክስምህረት ቤተቀበሌ ክርስቲያን አገለጋይ አባ አለማየሁ ሰለሞንና ወይዘሮ ደስታ አለሙ ነበሩ።ተወለዱ። ገና በጨቅላ እድሜያቸው በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውየሚሰጠውን ትምህርት መከታትልመከታተል ጅመሩ።ጀመሩ። የቤተክርስቲያን ስራታትናስርአታትንና የመንፈስመንፈሳዊ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤሊያስኤሊያስ፣ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በሗላ ወደ [[አዲስ አበባ]] በመሄድ በ[[ስዊድን]] ሚሽንሚሽነሪ ትምህርት ቤት በሗላም በራስ [[ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት]] ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሰራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት [[ጣሊያን]] ወረራ ተከሰተ።
 
በጦር ሜዳ ዘመተውዘምተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ እመሩ ሀይለ ስላሴ ጋር ተልከው ለሰባት አመት ታስረው ቆይተዋል።
ከዝያምከዚያም በተመለሱበት ግዜጊዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በሗላ በተለያዩ የ[[መንግስት ተቋማት]] ተቋማት በተለይም በትምህርትበ[[ትምህርት ሚኒስቴር]] ለረጅም ግዜ አገልግለዋል።
 
አዲስ አለማየሁ በርካታ የስነጽሁፍ ስራዋችስራዋችን አበርክተዋል። ከነዚህም ውስጥ ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ስራቸው [['''ፍቅር እስከ መቃብር''']] በሁለት መደብየተለያዩ መደቦች ውስጥ የታቀፉየሚገኙ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ያተኩራል። እንዲሁም በ[[1970]] [[ወንጀለኛው ዳኛንዳኛ]] በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን [[የልም እዣት]] የተሰየሙትንየተሰኙትን ለብልብ ወለድ ታሪኮች ለአንባቢለንባብ አቅርባዋል።
 
ከኢዚህም ባሻገር :
 
*የበሻና የወደሁላ ጋብቻ