ከ«አዳማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
 
[[Image:GariAdama.jpg|thumb|250px|right|አንድ[[ጋሪ |ጋሪ]] የ እዲስ አበባ ድሬዳዋና መንገድ ሲያቋራጥ ።]]
 
'''ኣዳማ''' በሌላ አጠራኡአጠራሩ '''ናሬትናዝሬት'''በ[[ኦሮሚያ]] ክልል ለኦሮሚያ በዋና ከተማነት የሚያገለግል የ[[ኢትዮጵያ]] ክተማ ነው::በምስራቅ ሸዋ ዞን በላቲቱድና ሎንጂቱድ {{coor d|8.55|N|39.27|E|type:city}} ላይ ከአዲስ አበባ ወደ ደቡድ ምዕራብ 100 ኪሎመትር ላይ ይገኛል።
 
በማዕከላዊ ስታቲስቲስ ባለስልጣን ትመና የአዳማ ከትማ የ228628 ሰው መኖሪያ ሲሆን እነሱም 114,255 ወንሶችናወንዶችና 114,368 ሴቶች ናቸው::ሌሎች ትመናዎም አዳማ ከ200 000 ህዝብ በላይ መያዙን ያዘግባሉ::በ1986 የሕዝብ ቆጥና አዳማ የ127,842 መኖሪያ ነብር::
 
አዳማ በትራንስፖርት መአከልነት የታወቀ ከተማ ነው::ከተማው በአዲስ አበባና በድሬዳዋ መንገድ ላይ ይገኛል::[[አዲስ አበባ]] ጂቦኡቲና [[አሰብ]] (ከ[[ኢትዮ-እርትራ ጦርነት]] በፊት ኢትዮጵያ አሰብን ስትጠቀም)የሚመላሱ ቁጥራችው ከፍ ያሉ የጭነት መኪኖች መሚያልፉት በአዳማ ነው::ከአዲስ አበባ ወደ [[ጅቡቲ]] የሚሄደው ምድር ባቡርም አዳማን ያቋርጣል::
 
===ታሪክ===