ከ«የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
አንድ ለውጥ ከ85.250.240.45 (ውይይት) ገለበጠ
መስመር፡ 1፦
ቃበባብ<font size="+1">'''የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን'''</font> ከአምስቱ የኦርየንታል (ምስራቃዊ) [[ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ]] አብያተ ክሪስቲያናት አንዱ ነው። [[ኢትዮጵያ]] የ[[ክርስትና]]ን እምነት ከተቀበለችበት ከ[[4ኛው መቶ ክፍለ ዘመን]] ጀምሮ እስከ [[ጥር 7|ጥር ፮]] ቀን [[1943|፲፱፻፵፫]] ዓ.ም (1951 እ.ኤ.አ.) ድረስ [[የእስክንድርያ ኮፕት ቤተ ክርስቲያን]] ክፍል ነበር። በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም ግን የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ባስልዮስ ከእስክንድርያው ፓትርያርክ [[አቡነ ዮሳብ 2ኛ]] የጵጵስና ማዕረግ ተቀበሉ። ኢትዮጵያም፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እራሷን የቻለች ሆነች። ወደ 40-45 ሚሊዮን የሚቀርቡ ምእመናን ሲኖሩት ከምሥራቃዊ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትልቁ ነው።
 
==በታሪክ==