ከ«አዳማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
robot Adding: lt:Nazretas
No edit summary
መስመር፡ 5፦
በማዕከላዊ ስታቲስቲስ ባለስልጣን ትመና የአዳማ ከትማ የ228,628 ሰው መኖሪያ ሲሆን እነሱም 114,255 ወንዶችና 114,368 ሴቶች ናቸው። ሌሎች ትመናዎችም አዳማ ከ200,000 ህዝብ በላይ መያዙን ያዘግባሉ። በ1986 የሕዝብ ቆጠራ አዳማ የ127,842 መኖሪያ ነበር።
 
አዳማ በትራንስፖርት ማእከልነት የታወቀ ከተማ ነው። ከተማው በአዲስ አበባና በ[[ድሬዳዋ]] መንገድ ላይ ይገኛል። አዲስ አበባ [[ጅቡቲ]]ና [[አሰብ]] (ከ[[ኢትዮ-እርትራኤርትራ ጦርነት]] በፊት ኢትዮጵያ አሰብን ስትጠቀም) የሚመላሱ ቁጥራችው ከፍ ያሉ የጭነት መኪኖች የሚያልፉት በአዳማ ነው። ከአዲስ አበባ ወደ ጅቡቲ የሚሄደው [[ምድር ባቡር]]ም አዳማን ያቋርጣል።
 
===ታሪክ===