ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

የኢትዮጵያ ጸሐፊ እና ፖለቲከኛ (1910-2003)
Content deleted Content added
No edit summary
(No difference)

እትም በ18:49, 16 ጁን 2006

ሀዲስ አላማየሁ ብ 1902 እንዶር ኪዳነ ምህረት ወረዳ ተበላ በምትታውቅ የደብረ ማርቆስ ከተማ ወረዳ ተወለዱ ::ወላጆቻቸው የኦርቶዶክስ በተ ክርስቲያን አገለጋይ አባ አለማየሁ ሰለሞንና ወይዘሮ ደስታ አለሙ ነበሩ :: ገና በጭቅላ እድሜያቸ በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠው ትምህርት መከታትል ጅመሩ ::የቤተክርስቲያን ስራታትና የመንፈስ ትምህርትን በጎጃም ገዳማት በደብረ ኤሊያስ በደብረ ወርቅና በዲማ ከቀሰሙ በሗላ ወደ አዲስ አበባ በመሄድ በስዊድን ሚሽን ብሗላም በራስ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን ተከታተሉ ::ለትንሽ ግዜ በአስተማሪነት ሰራ ተሰማርተው እንዳገለገሉ የፋሽስት ጣሊያን ወረራ ተከሰተ :: በጦር ሜዳ ዘመተው ሲዋጉ ቆይተው በአርበኝነት ሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው ጣሊያን ከራስ እመሩ ሀይለ ስላሴ ጋር ተልከው ለሰባት አመት ታስረው ቆይተዋል :: ከዝያም በተመለሱበት ግዜ በትምህርታቸው እንደገና በኦክስፎርድ ከገፉ በሗላ በተለያዩ የመንግስት ተቋማት በተለይም በትምህርት ሚኒስቴር ለረጅም ግዜ አገልግለዋል ::

አዲስ አለማየሁ በርካታ የስነጽሁፍ ስራዋች አበርክተዋል ::ታላቅ አድናቆትንና እውቅናን ያተረፈው ፍቅር እስከ መቃብር በሁለት መደብ ውስጥ የታቀፉ የሁለት ሰዎች የፍቅር ታሪክ ላይ ያተኩራል :: እንዲሁም በ 1970 ወንጀለኛው ዳኛን በ 1980 ደግሞ ስለ ማህበራዊ ጉዳዮችና ስለ ጣሊያን ውርስ የሚዳስሰውን የልም እዣት የተሰየሙትን ለብ ወለድ ታሪኮች ለአንባቢ አቅርባዋል ::

ከኢዚህም ባሻገር :

     የበሻና የወደሁላ ጋብቻ
     ተረት ተረት የመሰረት
     ትዘታ


የተሰኙት ጽሁፎችና የሌሎች በርካታ ስራዎች ባለቤት ናቸው ::

አዲስ አለማየሁ በ 1996 በ 94 አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል :