The Eleventh Hour (አስራንደኛው ሰዓት) ከ1962 እስከ 1964 እ.ኤ.አ. ድረስ የተሠራ ቴሌቪዥን ድራማ ሲሆን ስለ 1960ዎቹ አሜሪካዊ አዕምሮ ጤንነት ባለሙያዎች ነው። በተለይም ብዙ ጊዜ በፍርድ ቤት ጉዳዮች ውስጥ የተከሳሹ አዕምሮ ጤንነት ለዳኛው አጠያያቂ ሲሆን፣ የሐኪሞች ቡድን መርምሮ የችሎታ ውሳኔ ማቅረብ አለበት።

በልጄ ጉዳይ ጣልቃ አትግባ የሚል ቁጡ አባት ሐኪሙን ዶ/ር ግራህምን ሲከስስ