ዶሮ ሚካኤልቦሌ ዋሻዎች በስተ ምስራቅ ሲገኝ፣ ከአቃቂ ወንዝ በስተግራ ይገኛል። ይህ ቦታ አንድ አንድ ጊዜ ገላን በመባል ይታወቃል። ከ1870-1872 ዓ.ም. በዚህ ቦታ ይገኝ ከነበሩት ዋሻዎች አንዱ በካቶሊኩ ፋዘር ጉግሊሞ ማሳያ እንደ ቤተ መቅደስ አገልግሏል። ከካቶሊኩ ቤተመቅደስነት በፊት ዋሻው ለቤተክርስቲያንነት ያገልገል ነበር

ከአለት የተፈለፈለ
የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን
ዶሮ ሚካኤል
ዶሮ ሚካኤል
አገር ኢትዮጵያ
ሌላ ስም {{{ሌላ ስም}}}
ዓይነት
አካባቢ**
የቅርስነት ታሪክ
ቅርሱ የተሰራበት ዘመን  
* የአለበት ቦታ
** የዩ.ኔ.ስ.ኮ. ክልል ክፍፍል


[1]


ማጣቀሻ ለማስተካከል

  1. ^ Anfray Francis. Des églises et des grottes rupestres. In: Annales d'Ethiopie. Volume 13, année 1985. pp. 7-34. doi : 10.3406/ethio.1985.915 ኢንተርኔት