ኤፍሬይን ሁዋሬዝ ቫልዴዝ (የካቲት ፲፬ ቀን ፲፱፻፹ ዓ.ም. ተወለደ) ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለሴልቲክ እና የሜክሲኮ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ይጫወታል።

ኤፍሬይን ሁዋሬዝ

ሁዋሬዝ ለሴልቲክ ሲጫወት
ሁዋሬዝ ለሴልቲክ ሲጫወት
ሁዋሬዝ ለሴልቲክ ሲጫወት
ሙሉ ስም ኤፍሬይን ሁዋሬዝ ቫልዴዝ
የትውልድ ቀን የካቲት ፲፬ ቀን ፲፱፻፹ ዓ.ም.
የትውልድ ቦታ ሜክሲኮ
ቁመት 176 ሳ.ሜ.
የጨዋታ ቦታ አከፋፋይ፣ ተከላካይ
የወጣት ክለቦች
ዓመታት ክለብ ጨዋታ ጎሎች
2001-2006 እ.ኤ.አ. ዩ.ኤን.ኤ.ኤም.
2006-2008 እ.ኤ.አ. ባርሴሎና
ፕሮፌሽናል ክለቦች
2008-2010 እ.ኤ.አ. ዩ.ኤን.ኤ.ኤም. 66 (0)
ከ2010 እ.ኤ.አ. ሴልቲክ 13 (0)
ብሔራዊ ቡድን
2005 እ.ኤ.አ. ሜክሲኮ (ከ፲፯ በታች) 5 (1)
2007 እ.ኤ.አ. ሜክሲኮ (ከ፳ በታች) 4 (1)
ከ2009 እ.ኤ.አ. ሜክሲኮ 29 (1)
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ግንቦት ፯ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።
የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ግንቦት ፳፰ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።