ቅዱስ ያሬድ

የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ ካህንና የዜማና የድርሰት ሊቀ ሊቃውንት
ቅዱስ ያሬድ
ቅዱስ ያሬድ ዜማ ሲማር
ሊቀ ሊቃውንት ቅዱስ ያሬድ
ስም ያሬድ
የተወለደበት ቀን ሚያዚያ ፭ ቀን ፭፻፭ ዓ.ም.
የሚታወቅበት ዜማን በፅሑፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ያቀናበረ
የትውልድ ቦታ አክሱም
ንግሥ ግንቦት ፲፩
የአባት ስም ይሥአቅ (አብዩድ)
የእናት ስም ክሪስቲን(ተውኪልያ)
ሥራው የቤተክህነት ዜማ አቀናባሪ፣ደራሲ፣ፀሐፊ
የሚከበረው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
በኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
በተለያዩ አገሮች አስደናቂ ስጦታውን በሚያውቁት ዘንድ